በቤጂንግ “World Park’ 30ኛ ዓመት ክብረ በዓል ላይ ተሳትፎ ተደረገ
=================================
ኡ.አ.አ. ኦክቶበር 24 ቀን 2023 በተከበረው በቻይና ቤጂንግ “World Park’ 30ኛ ዓመት ክብረ በዓል ላይ የቤጂንግ ኤምባሲያችን ተሳትፎ ተደርጓል።
በበዓሉ ለይ አገራችን የክብር እንግዳ የነበረች ሲሆን በቀረበው ንግግር ላይ አገራችን ያላትን የባህልና ታሪካዊ የቱሪስት መስህብ ቅርሶችን ማስተዋወቅ የተቻለ ሲሆን በፓርኩ ውስጥ 40 አገራት አገራቸውን የሚወክል ቅርስ ያስገቡ ሲሆን አገራችን ካሏት በተባበሩት መንግስታት የቅርስ ማህደር ከተመዘገቡት ቅርሶች ውሰጥ በፓርኩ ማስገባት በምትችልበት ሁኔታ ላይም ከቤጂንግ ከተማ አስተዳዳሪ እና ከፓርኩ ፕሬዚዳንት ጋር በመወያየት መግባባት ላይ ተደርሷል።
Ethiopian Embassy in Beijing Participated on the 30th Anniversary Celebration
===================================
Ethiopian embassy in Beijing participated in the 30th anniversary celebration of the ‘World Park’ in Beijing, China, on October 24, 2023.
During the ceremony, our country was the guest of honor, and during the presentation, it was possible to promote the cultural and historical tourist attractions of our country.
Explanation was given that different 40 countries have entered to the park representing their countries.
And to have a similar share of ours in the park, we have discussed with Beijing city administrator and the park president who welcomed the idea.
 

Disclaimer: The official text of the Embassy Website is the English language version. Any discrepancies or differences created in translations are not binding and have no legal effect for compliance or enforcement purposes.

X
Twitter
Facebook