Category: News

የኢትዮጵያና የቻይና ኢንቨስትመንት ፎረም በሻንሀይ ተካሄደ

የኢትዮጵያና የቻይና ኢንቨስትመንት ፎረም በሻንሀይ ተካሄደ ============================ በቻይና ሻንሀይ ከተማ ጥቅምት 8 ቀን 2016 በቻይና የኢፌዲሪ ኤምባሲና በተባባሪ የቻይና ካምፓኒዎች አማካይነት የተዘጋጀና ከ300 በላይ የቻይና ካምፓኒዎች የተሳተፉበት የኢትዮጵያና የቻይና የኢንቨስትመንት…

Prime Minister Abiy Ahmed addressed the 3 rd Belt and Road Forum during the Opening Session.

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ3ኛው የቤልት ኤንድ ሮድ ፎረም መክፈቻ መርሃ ግብር ላይ ንግግር አድርገዋል:: ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር በንግግራቸው የቻይና-አፍሪካን ግንኙነት ጥንተ መሰረት እና እድገት አውስተው በቢአርአይ የመሰረተ ልማት ክንውን…

Prime Minister Abiy Ahmed and President Xi Jinping held a bilateral meeting this morning at the Great Hall of the People together with their respective delegations.

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ፕሬዝደንት ሺ ጂንፒንግ ከየልዑካን ቡድናቸው ጋር በመሆን በቻይና ታላቁ የህዝብ አዳራሽ የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል:: በሁለትዮሽ ውይይቱ ወቅት ፕሬዝዳንት ሺ በኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀል ሁነት ክቡር ጠቅላይ…

Prime Minister Abiy Ahmed was received by Premier Li Qiang in an official welcoming ceremony demonstrative of the strong relations between the two countries.

የቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ሊ ኪያንግ ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ይፋዊ አቀባበል አድርገውላቸዋል:: የአቀባበል ሥነ ሥርዓቱ የሁለቱን ሀገራት ጠንካራ ግንኙነት በሚያመለክት ሁናቴ ተከናውኗል:: በሁለትዮሽ ውይይታቸው ወቅትም መሪዎቹ በሁለቱ ሀገራት…

Disclaimer: The official text of the Embassy Website is the English language version. Any discrepancies or differences created in translations are not binding and have no legal effect for compliance or enforcement purposes.

X
Twitter
Facebook